am_tn/1ki/09/04.md

560 B

ዳዊትም አባትህ ……….. እንደ ሄደ አንተ ደግሞ በፊቴ ብትሄድ

የሰው የኑሮ ዘይቤው መንገድን እንደሚጓዝ ሰው ሆኖ ተነግሮአል፡፡ ተርጓሚ “ዳዊትም አባትህ….እንደ ኖረ አንተ ደግሞ ካንተ እንደምጠብቀው ብትኖር”

በየዋህ ልብና በቅንነት

እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረቱ ተመሣሣይ ሲሆኑ ዳዊት ምን ያህል ፃድቅ እንደነበር አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡