am_tn/1ki/07/48.md

537 B

ሰለሞንም…….አሠራ

ይህ ሥራ እንዲሠራ ሰለሞን ሠራተኞቹን አዞ ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “የሰለሞን ሰራተኞች ሠሩ(አሠሩ)”

የገፁም ኅብስት የነበረበትን……….ገበታ

ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ካህናቱ የገፁን ኅብስት የሚያኖሩበት ገበታ”

የአበባዎችና ቀንደሎች

“አበባዎችና” “ቀንዲሎች” የፋኖሱ አንድ አካል