ይህን ሥራ ሰለሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሁለተኛውንም አደባባይ ….ሠሩት”
ሳንቃ ሕንፃውን የሚደግፍ ረጅም ከባድ እንጨት ነው፡፡ የ1 ነገስት 6፡6 ትርጉምን ተመልከት፡፡