am_tn/1co/02/01.md

513 B

1ቆሮንቶስ 2፡1-2

በሚያባብል የንግግር ችሎታ ማሳመን በሚችለውና በሚስብ ንግግር ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር ምንም ላለማወቅ ወስኜ ነበር ጳውሎስ ከሰው አስተሳስብ ይልቅ በመስቀሉ ላይ አተኩሮአል። ትኩረት፦«ስለ ክርስቶስ ብቻ ለመናገር ወስኛ ነበር።» (ተመልከት፦ [[rc:///ta/man/translate/figs-hyperbole]] and [[rc:///ta/man/translate/figs-litotes]])