am_tn/1ch/29/24.md

607 B

ለሰሎሞን እጅ ሰጡት

“ለንጉስ ሰሎሞን ታማኝ እንደሚሆኑለት ነገሩት”

እግዚአብሔርም ሰሎሞንን በእስራኤል ሁሉ ፊት እጅግ አገነነው፤ ከእርሱ በፊትም ለነበሩት ለእስራኤል ነገሥታት ያልሆነውን የመንግሥት ክብር ሰጠው

እነዚህ ሁለት ሀረጎች የእስራኤል ታላቁ እና እጅግ ሀይለኛው ንጉስ ያደረገውን ሞገስ ሰሎሞን ከያህዌ መቀበሉን አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)