am_tn/1ch/29/08.md

684 B

መዛግብት

ይህ ገንዘብ እና ዋጋ ያላቸው ቁሶች የሚቀመጡበት ቦታ ነው፡፡

በይሒኤል

የእነዚህን ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 23:8 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)

በጌድሶናዊው

ይህ የሌዊ የበኩር ልጅ ነው፡፡ የእነዚህን ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 23:7 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)

በፍጹም ልባቸውም

ያለምንም ጥርጥር ወይም ማመንታት በፈቃደኝነት