am_tn/1ch/28/20.md

1.6 KiB

ጠንክር፥ አይዞህ

እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ሲሆኑ ሰለሞን ደፋር መሆን እንዳለበት አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ድረብ: ይመልከቱ)

አትፍራ፥ አትደንግጥም

“አትፍራ” እና “አትደንግጥ” የሚሊት ቃላት ተማሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ሰሎሞን በጭራሽ እጅ እንዳይሰጥ አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ እንዲሁም፣ ይህ በአውንታዊ ቅርፅ መጻፍ ይችላል፡፡ አት: “ደፋር ሁን” ወይም “ተማመን”(ድረብ: ይመልከቱ)

ከአንተ ጋር ነውና

ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “እረዳሀለው” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)

አይተውህም፥ አይጥልህምም

እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ሲሆኑ ያህዌ ሁሌም ከሰሎሞን ጋር እንደሚሆን አጽንኦት ይሰጣል፡፡ እንዲሁም፣ ይህ በአውንታዊ ቅርጽ ልገለጽ ይችላል፡፡ አት: “እርሱ ሁል ጊዜ ከአንተ ጋር ይሆናል” (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)

እነሆም፥ ክፍሎች በዚህ አሉ

“እዚህ ጋ ክፍሎቹ አሉ፡፡” እዚህ ዳዊት “እይ” የሚለውን ቃል የሌዋውይኑን እና በመቅደሱ ያላቸውን ግዴታ የሚያሳየውን የክፍሎች ዝርዝር ለመወከል ይጠቀመዋል፡፡

የካህናትና የሌዋውያን ክፍሎች

ይህን በ1 ዜና 28:13 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡