am_tn/1ch/28/09.md

2.1 KiB

የአባትህን አምላክ

ዳዊት እራሱን “አባታችሁ” በማለት ይጠራል ምክንያቱም ይህ መደበኛ ኩነት ነውና፡፡ አት: “አምላኬ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ: ይመልከቱ)

በፍጹም ልብና

እዚህ “ልብ” የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አንድን ነገር “በፍጽም ልብ” ማድረግ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “በሙሉ መሰጠት” ወይም “ሙሉ ለሙሉ” (Synecdoche እና ፈሊጥ: ይመልከቱ)

ፈቃድም

እዚህ “መንፈስ” የሰውን ሁለንተና ሲወክል የሰውየውን ፈቃድ አጽንኦት ይሰጣል፡፡ አት: “በፈቃደኝነት” (Synecdoche: ይመልከቱ)

ልብን ሁሉ ይመረምራልና፥ የነፍስንም አሳብ ሁሉ ያውቃልና

እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ሲሆኑ ያህዌ የሁሉንም ሰው ሀሳብ እና መነሻ ሃሳብ እንደሚያውቅ አጽንኦት ይሰጣል፡፡ (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)

ልብን ሁሉ

እዚህ የሕዝቡ “ልብ” ስመተታቸውን እና መሻቸውን ይወክላል፡፡ አት: “የሁሉንም ስሜት እና መሻት ይመረምራል” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)

ብትፈልገው ታገኘዋለህ

ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊጻፍ ይችላል፡፡ እንዲሁም፣ ያህዌን ስለመከተል እና እርሱን በመፈለግ እና እርሱን ባግኘት እርሱ ስለመስማቱ ያወራል፡፡ አት: “ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ” ወይም “ያህዌ እንዲያስባችሁ ከጣራችሁ ያደርገዋል” (ገባሪ ወይም ተገባሪ እና ዘይቤ: ይመልከቱ)

አስተውል

“አስተውሉ” ወይም “ማስታሰዋችሁን እርግጠኛ ሁኑ”

ጠንክረህ ፈጽመው

The word “ጠንካራ” የሚለው ቃል ራስን መግዛትን እና ጠንካራ ባህሪን ይወክላል፡፡