am_tn/1ch/28/04.md

1.2 KiB

አጠቃላይ መረጃ:

ዳዊት እስራኤላውያንን መጋገሩን ይቀጥላል፡፡

በእስራኤል ላይ የዘላለም ንጉሥ እሆን ዘንድ … መርጦኛል

አንድ አማራጭ ትርጉም ዳዊት ከዳዊትና ከእርሱ በኃላ እስራኤል ለዘለአዘም የሚመሩትን ልጆቹን የሚገልፅ የባሕሪ ስም ነው፡፡ አት: “በእስራኤል ላይ ለዘለአለም ንጉስ እንሆነ ዘንድ …. እኔ እና ልጆቼን መረጠ” ሌላው ዳዊት ከሙታን በትንሳኤ ከተነሳ በኃላ በእስራኤል ላይ ንጉስ በመሆን ይቀጥላል፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)

በእስራኤል ሁሉ

“የእስራኤል ምድር ሁሉ” ወይም “እስራኤላውያን በሙሉ”

ዙፋን ላይ ተቀምጦ

እዚህ “በዙፋኑ ላይ መቀመጥ” እንደ ንጉስ መምራት ማለት ነው፡፡ አት: “መምራት” ወይም “ንጉስ መሆን” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)

በእግዚአብሔር መንግሥት … በእስራኤል

“የያህዌ መንግስት የሆነችው እስራኤል”