am_tn/1ch/27/23.md

1.5 KiB

ከሀያ ዓመት በታች የነበሩትን

“ከ20 አመት የሆናቸው ወይም የሚያንሱ ሰዎች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)

እስራኤልን እንደ ሰማይ ከዋክብት ያበዛ ዘንድ

ይህ የእስራኤል ሕዝቦች ቁጥር እየጨመረ እንደ ከዋክብት ብዛት እንደሚሆን ይናገራል፡፡ አት: “በእስራኤል ያሉት ሕዝብ ቁጥር የሰማይ ከዋክብትን እሰኪያክል ለማብዛት” (ተመሳሳይ: ይመልከቱ)

እስራኤልን … ያበዛ ዘንድ

እዚህ “እስራኤል” በዚያ የሚኖሩትን ሕዝብ ያሳያል፡፡ አት: “የእስራኤል የሕዝብ ብዛት ማብዛት” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)

የጽሩያ

የዚህችን ሴት ስም በ1 ዜና 2:16 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)

በእስራኤል ላይ ቍጣ ሆነ

ይህ እግዚአብሄር ሕዝቡን ሲቀጣቸው የእርሱ “ቁጣ” በላያቸው እንደወደቀ አድርጎ ያወራል፡፡ አት: “እግዚአብሄር የእስራኤል ሕዝብ ቀጣ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)

ቍጥራቸውም … አልተጻፈም።

ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: “ይህን ቁርጥ ማንም አልጻፈም” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)