am_tn/1ch/26/29.md

951 B

ከይስዓራውያን … ከኬብሮናውያን

የእነዚህን ወንዶች ስሞች በ1 ዜና 23:12 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)

በውጭው ሥራ በእስራኤል

“የእስራኤል ሕዝብ እለታዊ ስራ፡፡” ይህ ከሰራዊቱ ወይም ከቤተ መቅደሱ ጋር ያልተያያዘው የእስራኤል ሕዝብ መደበኛ ስራን ይወክላል፡፡

ከናንያና … ሐሸብያና

እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)

1,700 ጽኑዓን የነበሩት

“አንድ ሺህ ሰባት መቶ ጽኑአን ሀያላን ወንዶች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)

ለእግዚአብሔር ሥራ ሁሉ ለንጉሡም አገልግሎት

“ለያሕዌ እና ለንጉሱ የሚሰራ ስራ፡፡”