1.1 KiB
1.1 KiB
ከአባታቸው እጅ በታች ነበሩ
“በአባቶቻቸው እይታ ሥር ነበሩ”
በጸናጽልና
ይህ ከፍተኛ ድምጽ ለማሰማት በአንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭኑ ክብ የብረት ሰሌዳዎችን ይመለከታ፡፡ ይህን በ1 ዜና 13:8 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (የማይታወቁትን መተርጎም: ይመልከቱ)
ኤዶታም… ኤማን
የእነዚህን ሰዎች ስም በ1 ዜና 16:41 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
288 ተቆጠሩ
“ሁለት መቶ ሰማንያ ስምንት ሰዎች ነበሩ” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ሁሉም ተካክለው፥ ታናሹ እንደ ታላቁ፥ አስተማሪውም እንደ ተማሪው
ይህ ጽንፎችን በመግለጽ ሁሉንም ወንዶች ይመለከታል ፡፡ አት: “ወጣቶችን ፣ ሽማግሌዎችን ፣ አስተማሪዎችን እና ተማሪዎችን ጨምሮ ሁሉም” (ሜሬዝም: ይመልከቱ)