1.3 KiB
1.3 KiB
በአገልግሎታቸውም
“በማደሪያ ድንኳን የተሰራ ስራ”
በጸናጽልም
ይህ ከፍተኛ ድምጽ ለማሰማት በአንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭኑ ክብ የብረት ሰሌዳዎችን ይመለከታል፡፡ ይህን በ1 ዜና 13:8 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (የማይታወቁትን መተርጎም: ይመልከቱ)
የአሳፍ ልጆች በንጉሡ ትእዛዝ ትንቢት ከተናገረው ከአሳፍ እጅ በታች ነበሩ
“እነዚህ ይመራቸው የነበሩ የአሳፍ ልጆች ናቸው። አሳፍ በንጉሱ ቁጥጥር ሥር ትንቢት ተናግሯል ”
ኤማን … ኤዶታም
የእነዚህን ወንዶች ስሞች እንዴት እንደተረጎሙ በ1 ዜና 16:41 ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ዘኩር፣ ዮሴፍ፥ ነታንያ፥ እና አሸርኤላ
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸወ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ጎዶልያስ፥ ጽሪ፥ የሻያ፥ ሰሜኢ፥ ሐሸብያ፥ መቲትያ
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸወ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እጅ በታች
“በእይታ ስር”