ኬብሮን… ይሪያ… አማሪያ… የሕዚኤል… ይቀምዓም
በ 1 ኛ ዜና 23 ፡19 ውስጥ እንዳለው የእነዚህን ሰዎች ስሞች ይተርጉሙ ፡፡
ሁለተኛው… ሦስተኛው… አራተኛው
“ሁለተኛው ልጅ… ሦስተኛው ልጅ ፣ አራተኛው ልጁ” (ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ዑዝኤል… ሚካ… ይሺያ
በ 1 ኛ ዜና 23 ፡20 እንዳለው የእነዚህን ሰዎች ስሞች ይተርጉሙ ፡፡
ሻሚር… ዘካርያስ
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)