am_tn/1ch/24/06.md

809 B

ሸማያ

ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)

ናትናኤል

በ 1ኛ ዜና መዋዕል 15፡ 24 ውስጥ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡

አቢሜሌክ

በ 1 ኛ ዜና ምዕራፍ 18፡16 ውስጥ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡

አንዱንም የአባት ቤት ለአልዓዛር ፣ አንዱንም ለኢታምር ጻፈ

ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ከአልዓዛር ዘሮች አንድ በዕጣ መረጡ ፣ ከዚያ በዕጣ ከኢታምር ዘሮች ይመርጣሉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)