1.2 KiB
1.2 KiB
ስድስት መቶ ሰቅል ወርቅ
“600 ሰቅል ወርቅ” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ሰቅል
ከ 11 ግራም ጋር እኩል የሆነ የክብደት መለኪያ (የመጽሐፍ ቅዱስን ገንዘብ ፡ይመልከቱ)
ለቦታው
“አውድማውን ለመግዛት”
ወደ እግዚአብሔር ጮኸ
“ እግዚአብሔር እንዲረዳው ጸለየ”
በሚቃጠል መሥዋዕቱ መሠዊያ ላይ ከሰማይ በእሳት መልስ ሰጠው
ዳዊት የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያቀርብበት ቦታ ከሰማይ ወደ እርሱ እሳት በመላክ መልስ የሰጠው ”
መልአኩም ሰይፉን ወደ ሰገባው ውስጥ አስገባ
ሰይፉን ወደ ሰገባው ውስጥ ያስገባው መልአክ ሰዎችን መግደል እንደማይቀጥል የሚያሳይ ምሳሌያዊ ተግባር ነው ፡፡ ኣት: - መልአኩ ሕዝቡን መግደል እንደሚያቆም ለማሳየት ሰይፉን በሰገባው ውስጥ አደረገው ”( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)
ሰገባ
ለጎራዴ ወይም ቢላ መሸፈኛ