am_tn/1ch/21/18.md

1.1 KiB

ዳዊት መውጣት አለበት… ወደላይ ወጣ

ይህ የከፍታ ማመሳከሪያ ነው። ለወደፊት የቤተመቅደሱ ስፍራ የሆነው ይህ አውድማ በኢየሩሳሌም ውስጥ ከፍ ያለ ቦታ ነበር ፡፡

ኦርና

በ 1 ኛ ዜና ምዕራፍ 21፡15 ውስጥ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጉሙት ይመልከቱ ፡፡

ጋድም በእግዚአብሔር ስም እንዲያደርግ እንዳዘዘው

“በእግዚአብሔር ስም” መናገር ማለት ከኃይሉና ከስልጣኑ ወይም እንደ ተወካይ መናገር ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ጋድ በእግዚአብሔር ፈንታ እንደሚናገር ዳዊትም እንዲናገር አዘዘው” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)

እራሳቸውን ደብቀዋል

እነርሱ መልአኩን ፈሩ ፡፡ ይህ የበለጠ ግልጽ ሊደረግ ይችላል። ኣት: “መላእክትን ስለ ፈሩ ተደበቁ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ ይመልከቱ)