am_tn/1ch/16/37.md

729 B

ወንድሞቹን

“ዘመዶቹ”

በየቀኑ እንደሚገባቸው

ታሳቢ የተደረገው መረጃ በያህዌ ሕግ ውስጥ የተሰጠውን ዕለታዊ ሥራ ማከናወን እንደነበረባቸው ያሳያል፡፡ አት: - “በየዕለቱ በሕጉ እንደሚፈለግ” (ታሳቢ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)

የኤዶታምም፣ ዖቤድኤዶምና ሖሳ

እነዚህ የወንዶች ስሞች ነበሩ፡፡

ስድሳ ስምንቱንም ወንድሞቻቸውን

“68 ዘመዶች” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)

ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ተዋቸው

“በመገናኛው ድንኳን ለማገልገል”