am_tn/1ch/13/12.md

1.1 KiB

የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ እኔ እንዴት አመጣለሁ?

ዳዊት ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም ለማምጣት እንደሚፈራ ለማጉላት ነው፡፡ ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “የእግዚአብሔርን ታቦት ከእኔ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ለማምጣት በጣም ፈራለሁ።” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ: ይመልከቱ)

ጌት ሰው ወደ አቢዳራይህ

የወንድ ስም ነው፡፡ “የጌት ሰው” ከጌት ከተማ የሆነ ግለሰብ ነው፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ)

ወደ ጌት ሰው ወደ አቢዳራ ቤት አሳለፈው

“ከዖብአዴን ቤተሰብ ቤት ውስጥ”

ሦስት ወራት

“3 ወራት”

ይህዌ ቤቱን ባረከ

እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ለቤተሰቡ የባህሪ ስም ነው፡፡ አት: “እግዚአብሔርም ቤተሰቡን ባርኮታል” (የባህሪ ስም: ይመልከቱ)