am_tn/1ch/10/09.md

783 B

ገፈፉትም፥

ፍልስጤማውያን ሁሉንም ከሳኦል አካል አስወገዱ”

ለጣኦቶቻቸውና ለሕዝቡ የምሥራች ይወስዱ ዘንድ

የሆነውን ነገር ለሕዝቡ ነገሩ ፤ ጣኦቶቻቸውንም በጸሎት አወደሱ።

የምሥራች ይወስዱ ዘንድ

አንድ ሰው ስለተፈጠረው ነገር ለሌሎች የሚናገር ሰው ግለሰቡ ጠንከር ያለ ነገር ተሸክሞ ለሌሎች ሰዎች እንደሰጠ ተደርጎ ይገለጻል ፡፡ አት: - “የሆነውን ነገር መንገር”

መሣሪያውንም አንሥተው

“ፍልስጥኤማውያን የሳኦልን ጋሻ አደረጉ”

በዳጎን

ይህ የሐሰት አምላክ ስም ነው።