am_tn/1ch/10/01.md

854 B

የእስራኤልም ሰዎች ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፥ ተወግተውም በጊልቦአ ተራራ ላይ ወደቁ

እነዚህ ሰዎች የእስራኤል ወታደሮች መሆናቸውን ያመለክታል፡፡ አት: - “የእስራኤልም ሠራዊት ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ”

የእስራኤልም ሰዎች … ወደቁ

ይህ ምናልባት ጠቅላይ መግለጫ ነው፡፡ ሁሉም ወታደሮች የሸሹ ቢሆንም ሁሉም የሞቱ አይስልም፡፡ አት: - “እያንዳንዱ የእስራኤል ሰው… አብዛኞቹ ሞቱ”

አሚናዳብን … ሜልኪሳንም

እነዚህን ስሞች በ1 ዜና 8:33 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሞተረጎሙ: ይመልከቱ)