837 B
837 B
በረኞችም
“ዘበኞች ነበሩ” ወይም “በረኞች ነበሩ”
ሰሎም፥… ዓቁብ፥… ተልሞን … አሒማን፥… የቆሬም… የአብያሳፍ
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ለሌዊ ልጆች ሰፈር በረኞች ነበሩ
“የሌዊ ዘሮች ከሰፈሩ በስተ ምሥራቅ በኩል የንጉሱን በር ይጠብቁ ነበር”
ቆሬያውያን
የቆሬ ዘሮች
የመግቢያ መድረክ … መግቢያ
እነዚህ ሐረጎች ሁለቱም የመገናኛ ድንኳኑን መግቢያ ወይም የመገናኛውን ድንኳን ያመለክታሉ ፡፡
መግቢያ
ይህ ከባቢሎን ከተመለሱ በኋላ ህዝቡ ለገነቡት ለሁለተኛው ቤተመቅደስ መግለጫ ነው ፡፡