40 lines
2.2 KiB
Markdown
40 lines
2.2 KiB
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ፡-
|
||
|
|
||
|
ትይዩነት በዕብራይስጥ ግጥም በጣም የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ለመዘምራን አለቃ
|
||
|
|
||
|
“ይህ በአምልኮ ጥቅም ላይ አንዲውል ለመዘምራን አለቃ ነው”
|
||
|
|
||
|
# የዳዊት መዝሙር
|
||
|
|
||
|
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) መዝሙሩን የፃፈው ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) የዳዊት አይነት መዝሙር ነው
|
||
|
|
||
|
# ለመታሰቢያ
|
||
|
|
||
|
“ይህ መዝሙር የተፃፈው ሰዎች እንዲያስታውሱ ነው”
|
||
|
|
||
|
# እነዚያ
|
||
|
|
||
|
“እነዚያ ሰዎች”
|
||
|
|
||
|
# ነፍሴን ለመውሰድ
|
||
|
|
||
|
ይህ ፈሊጥ “ሊገድሉኝ” ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ይፈሩ ይዋረዱም
|
||
|
|
||
|
ይህ በገቢር ቅርፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “”እግዚአብሔር ያሳፍራቸው፣ በእነርሱም ላይ ውርደት ያምጣባቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ወደ ኋላቸው ይመለሱ፣ ይፈሩም
|
||
|
|
||
|
ይህ በገቢር ቅርፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ወደ ኋላቸው ይመልሳቸው፣ ስለ ሰሩት ስራ እንዲያፍሩ ይድጋቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ወደ ኋላቸው ይመሰሉ
|
||
|
|
||
|
እንዲቆሙ ወይም እንዳይንቀሳቀሱ መደረግ ከጥቃታቸው ወደኋላ እንዲመለሱ እንደማድረግ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲቆሙ ማድረግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# እንኳ፣ እንኳ የሚሉኝ
|
||
|
|
||
|
ይህ የስላቅ ሳቅ መግለጫ ነው፡፡ “እንኳ እንኳ” የሚለውን በአንተ ቋንቋ በምትጠቀምበት በየትኛውም የሳቅ ድምፅ ልትተካው ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚያ በእኔ ላይ የሚቀልዱና የሚስቁ”
|