24 lines
1.7 KiB
Markdown
24 lines
1.7 KiB
Markdown
|
# በአጠገቡ ነበርሁ
|
||
|
|
||
|
አሁንም ጥበብ እየተናገረች ነው፡፡ ጥበብ ከእግዚአብሔር አጠገብ እንደነበረች እየተናገረች ነው፣ ይህን ያለችው እግዚአብሔር ዓለምን ሲፈጥር የእርሱ ረዳት እንደነበረች ለማመልከት ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ዋና ሰራተኛ
|
||
|
|
||
|
ይህ ጠቃሚ ነገሮችን ማለትም የቤት እቃዎችንና ቤቶችን በሚገባ ለመስራት ለአመታት የሰለጠነ ሰው ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ደስ አሰኘው ነበር
|
||
|
|
||
|
“እርሱ እንዲደሰት የማደርገው እኔ ነበርሁ፡፡” “ደስ” የሚለው ቃል እንደ ግስ መገለጽ የሚችል ረቂቅ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእኔ ምክንያት ደስተኛ ነበር” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ዕለት በዕለትዕለት በዕለት
|
||
|
|
||
|
ይህ የልማዳዊ ድርጊት ሃሳብን ወይም ቀጣይነት ያለው ሁኔታን ለመግለጽ የምንጠቀምበት መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያለማቋረጥ” ወይም “ሁልጊዜ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# የእርሱ በሆነው በመላው ዓለም
|
||
|
|
||
|
“እርሱ የፈጠረው መላው ዓለም” ወይም “እርሱ የፈጠረው በሙሉ”
|
||
|
|
||
|
# የሰው ልጆች
|
||
|
|
||
|
ይህ የሚያመለክተው በአጠቃላይ የሰው ልጆችን በሙሉ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ሕልውና ያመጣቸው ሕዝብ በሙሉ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
|