16 lines
1.1 KiB
Markdown
16 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# በጉባዔው በአምስተኛው ቀን
|
||
|
|
||
|
“በበዓሉ 5ተኛ ቀን” እዚህ ላይ “ጉባዔ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በበዓሉ ወቅት ያሉትን ሣምንታት ነው፡፡(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# አሥራ አራት ተባት ጠቦቶች
|
||
|
|
||
|
“14 ተባት ጠቦቶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# በታዘዙት መሠረት
|
||
|
|
||
|
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ከእህሉ ቁርባንና ከመጠጡ ቁርባን
|
||
|
|
||
|
የእህሉ ቁርባን ከሚቃጠለው ቁርባን ጋር መቅረብ ነበረበት፡፡የመጠጥ ቁርባኑ ከኃጢአት መሥዋዕቱና ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡“አብረው ከሚቀርቡት የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
|