12 lines
1.0 KiB
Markdown
12 lines
1.0 KiB
Markdown
|
# ንፁሕ ያልሆነ
|
||
|
|
||
|
እዚህ ሥፍራ ላይ እግዚአብሔር አንድን ሰው በመንፈሣዊ ሕይወቱ ተቀባይነት እንደሌለውና ወይም የረከሰ እንደሆነ የሚቆጥረውን ሰው ልክ ሰውነቱ ንፁህ እንዳልሆነ ተደርጎ ይገለፃል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ከሞተ ሰው ሬሣ የተነሣ
|
||
|
|
||
|
ይሄ ማለት የሞተ ሰው ሬሣ ነክተዋል ማለት ነው፡፡የዚህን ዓረፍተ ነገር ሙሉ ፍቺ የበለጠ ማብራራት ትችላላችሁ፡፡“የሞተ ሰው ሬሣ ከመንካታችን የተነሣ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ፋሲካን ጠብቁ
|
||
|
|
||
|
“ጠብቁ”የሚለው ቃል በአግባቡ አስቡት ማለት ነው፡፡ “ፋሲካን በአግባቡ አስቡት”ወይም “ፋሲካን አክብሩት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
|