10 lines
562 B
Markdown
10 lines
562 B
Markdown
|
# ማቴዎስ 27፡ 65-66
|
||
|
|
||
|
|
||
|
ጠባቂ
|
||
|
4 እስከ 16 የሮማዊያን ወታደሮች
|
||
|
ድንጋዩን በማሕተም አትመው
|
||
|
አማራጭ ትርጓሜዎች: 1) በድንጋዩ ዙሪያ ገመድ በማድረግ ወደ መቃብሩ ሌላኛው መግቢያ ጋር በማያያዝ አሠሩት ወይም 2) በድንጋዩ ና በግድግዳው መካከል ማሕተም አኖሩ፡፡
|
||
|
ጠባቂዎች በዚያ አኖሩ
|
||
|
"ወታደሮቹ ሰዎች መቃብሩን መንካት የማይችሉበት ቦታ እንዲቆሙ ትዕዛዝ ሰጡ፡፡"
|