16 lines
748 B
Markdown
16 lines
748 B
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ
|
||
|
|
||
|
ደቀመዛሙርቱ ኢየሱስ ምን ማለቱ እንደሆነ እርስ በእርስ ሲጠየቁ ኢየሱስ በተናገረው ንግግር ዕረፍት አለ ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ለአጭር ጊዜ ያህል ከእንግዲህ አያዩኝም
|
||
|
|
||
|
ደቀመዛምርቱ ይህ የሚያመለክተው የኢየሱስ በመስቀል ላይ መሞቱን ነበር ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ከአጭር ጊዜ በኋላ ታዩኛላችሁ
|
||
|
|
||
|
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ የሚያመለክተው የኢየሱስን ትንሣኤ ነው ወይም 2) ይህ በመጨረሻው የኢየሱስን መምጣት ሊያመለክት ይችላል።
|
||
|
|
||
|
# አባት
|
||
|
|
||
|
ይህ የእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው
|