20 lines
1006 B
Markdown
20 lines
1006 B
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ
|
||
|
|
||
|
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ይሰጣል
|
||
|
|
||
|
"እግዚአብሔር ይሰጣል'
|
||
|
|
||
|
# ከምድር የተትረፈረፈ እንጀራ
|
||
|
|
||
|
በዚህ ስፍራ "እንጀራ' የሚለው ምግብን በአጠቃለይ ይወክላል፡፡ አት፡- "የምትመገበውን የተትረፈረፈ ፍሬ ምድር እንደትሰጥ ያደርጋታል' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# በዚያም ቀን
|
||
|
|
||
|
"በዚያን ጊዜ'
|
||
|
|
||
|
# በመንሽና በመንሽ ሹካ የተለየውን
|
||
|
|
||
|
መንሽ እና መንሽ ሹካ ነፋሱ ሊበላ የሚችለውን ብቻ በመተው ገለባውን እንዲወስደው እህልን ወደ አየር ለመወርወር የሚያገለግሉ ናቸው፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "በመንሽና በመንሽ ሹካ ትለያለህ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
|