24 lines
1.0 KiB
Markdown
24 lines
1.0 KiB
Markdown
|
# እስኪነጋ
|
||
|
|
||
|
ንጋት ድረስ
|
||
|
|
||
|
# የጭኑ ሹልዳ ሲታገለው ደነዘዘ
|
||
|
|
||
|
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ልገለጽ ይችላል፤ አት: “በሚታገልበት ጊዜ የሚታገለው ሰው የያዕቆብን ሹልዳ ጐዳው” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ጭን
|
||
|
|
||
|
ከዳሌ ጋር የተያያዘ ላይኛው የእግር አካል ነው
|
||
|
|
||
|
# ሊነጋ ሲል
|
||
|
|
||
|
ጸሐይ ከመውጣትዋ በፊት
|
||
|
|
||
|
# መባረክ
|
||
|
|
||
|
በአንድ ሰው ላይ በረከትን ማዘዝና ለዚያ ሰው መልካም ነገር እንዲሆኑለት ማድረግ ነው
|
||
|
|
||
|
# ካልባረክሄኝ አልለቅህም
|
||
|
|
||
|
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ልገለጽ ይችላል፤ አት: “በእርግጥ አልለቅህም መጀመሪያ ባርከኝና ከዚያም እለቅሃለሁ” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ) (ድርብ አሉታዊ አባባሎች ይመልከቱ)
|