12 lines
992 B
Markdown
12 lines
992 B
Markdown
|
# ይሁዳም ሁሉ ደስ አለው
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው ፡፡ ሐረጉ የሚሉ የመላው የይሁዳ ህዝብ ተደሰቱ ነው ፡፡ ኣት: - “የይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ደስ አላቸው” ( ግነትን እና አጠቃላይን፡ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# በፍጹም ልባቸው
|
||
|
|
||
|
“በሙሉ ልባቸው” የሚለው ፈሊጥ “በፍጹም መሰጠት” ማለት ነው፡፡ ኣት፡ “በሙሉ መሠጠት” ወይም “በሙሉ ልብ” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# እርሱም ተገኘላቸው
|
||
|
|
||
|
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 15 ቁጥር 4 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አት: - “እርሱን አገኙት” ወይም “እርሱን እንዲያገኙት ፈቅዶላቸዋል” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
|