20 lines
1.7 KiB
Markdown
20 lines
1.7 KiB
Markdown
|
# የሳባ ንግሥት የሰሎሞንን ጥበብና የሠራውን ቤተ መንግሥት ባየች ጊዜ
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ “የሰሎሞንን ጥበብ አየች” የሚለው ሰሎሞን በጣም ጥበበኛ መሆኑን መገንዘቧን ያሳያል ፡፡ አት: - “የሳባ ንግሥት ሰሎሞን ጥበበኛ እንደ ሆነ ባየች ጊዜ እና እርሱ የሠራውን ቤተ መቅደስ ባየች ጊዜ (ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# እርሱ የሠራውን ቤተ መንግሥት
|
||
|
|
||
|
ሰሎሞን ሠራተኞቹ ቤተ መንግሥቱን እንዲሠሩለት ስለማድረጉ ደራሲው ሰሎሞን ራሱ እንደሠራው አድርጎ ጽፏል፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩለት ያደረገው ቤተ መንግሥት” ወይም “ሠራተኞቹ አዞ ያሠራው ቤተ መንግሥት” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# የአገልጋዮቹ መቀመጫ
|
||
|
|
||
|
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አገልጋዮቹ የሚኖሩበት ወይም 2) አገልጋዮቹ በጠረጴዛ ዙሪያ እንዴት እንደሚቀመጡ ፡፡
|
||
|
|
||
|
# የወይን ጠጅ አሳላፊዎቹ
|
||
|
|
||
|
“የወይን ጠጅ አገልጋዮቹ።” እነዚህ በውስጡ ምንም መርዝ እንዳይኖር ለማረጋገጥ ንጉሡ የሚጠጣውን ወይን ጠጅ በመቅመስ የሚያገለግሉ አገልጋዮች ነበሩ ፡፡ ወይኑን ለመጠጣት ደህና ከሆነ ለንጉሡ ይሰጡታል ፡፡
|
||
|
|
||
|
# በእሷ ውስጥ ትንፋሽ አልቀረላትም
|
||
|
|
||
|
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው ፡፡ አት: - “በጣም ተደነቀች” ( ፈሊጥ: ይመልከቱ)
|