am_tn/gen/35/09.md

12 lines
771 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-06 16:01:31 +00:00
# ያዕቆብ ከጳዳን አራም በተመለሰ ጊዜ
በቤተል እንደነበሩ ግልጽ ማድረግ ይቻላል አት ያዕቆብም ከጳዳን አራም ከተመለሰ በኋላ በቤተል በነበረበት ጊዜ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
# ባረከውም
በረከት ለአንድ ሰው መልካም ነገር እንዲደረግለትና በዚያው ሰው ላይ የረከት ቃል መናገር ነው
# ከእንግዲህ ያዕቆብ ተብለህ አትጠራም
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ስምህ ያዕቆብ አይባልም” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)