16 lines
1.5 KiB
Markdown
16 lines
1.5 KiB
Markdown
|
# 2ኛ ዮሐንስ 1፡ 4-6
|
||
|
|
||
|
|
||
|
አንዳንዶቹ ልጆቻችሁ
|
||
|
በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በነጠላ ቁጥር ነው፡፡ (ተመልከት፡ [[rc://*/ta/man/translate/figs-yousingular]])
|
||
|
ከአባት ዘንድ ይህንን ትዕዛዝ ስለተቀበልን
|
||
|
"እግዚአብሔር አባት እኛን ስላዘዘን"
|
||
|
ይሁን እንጂ ይህን እኛ ገና ከመጀመሪያው ጊዜ አንስቶ ነበረን
|
||
|
"ነገር ግን በመጀመሪያ በክርስቶስ ስናምን ክርስቶስ እናደርገውን ዘንድ ያዘዘንን ነገር እጽፍላቿለሁ ፡፡(ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-explicit]])
|
||
|
እርስ በእርሳችን እንዋደድ ዘንድ
|
||
|
ይህ እንደ አዲስ ዓረፍተ ነገር ልተረጎም ይችላል፡ "እርስ በእርሳችን እንዋደድ ዘንድ ትዕዛዝን ሰጥቶናል፡፡"
|
||
|
ከመጀመሪያው ጊዜ አንስቶ እንደሰማችሁት እንድትኖሩበት የተሰጣችሁ ትዕዛዝ ይህች ናት፡፡
|
||
|
“ይህች” የሚለው ቃል ፍቅርን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ከማናችሁበት ጊዜ አንስቶ እርስ በእርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትዕዛዝን ሰጥቷል፡፡"
|
||
|
ትመላለሱ ዘንድ
|
||
|
በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል በበዚህ ሥፍራ ላይ የቀረበው በብዙ ቁጥር ነው፡፡ (ተመልከት: [[Forms of 'You' - Dual/Plural]])
|