am_deu_text_udb/29/25.txt

1 line
486 B
Plaintext

25ከዚያም ሌሎች ሰዎች እንዲህ ሲሉ ይመልሱላቸዋል፣ ‘ይህ የደረሰባቸው ከግብጽ ካወጣቸው ከአምላካቸው ከያህዌ ጋር የገቡትን ኪዳን ለመታዘዝ ስላልወደዱ ነው፡፡ 26ይልቁንም፣ ከዚያ አስቀድመው የማያመልኳቸውን ሌሎች አማልዕክት አመለኩ፣ ያህዌ እንዲያመልኳቸው ያልነገራቸውን አማልዕክትን አመለኩ፡፡