am_deu_text_udb/29/10.txt

1 line
404 B
Plaintext

10 ዛሬ እኛ ሁላች፤ እኔ፣ የነገዶቻችሁ ሁሉ መሪዎች፣ ሽማግሌዎቻችሁ፣ አለቆቻችሁ፣ የእስራኤኤል ሰዎች ሁሉ፣ 11ሚስቶቻችሁ፣ ልጆቻችሁ እና በመካከላችን የሚኖሩ ለእኛ እንጨት የሚሰብሩና ውሃ የሚቀዱ እንግዶች ሁሉ በአምላካችን በያህዌ ፊት ቆመናል፡፡