am_deu_text_udb/08/09.txt

1 line
374 B
Plaintext

ለአንተ እጅግ ብዙ ምግብ የምትሰጥ፣ አንዳች ነገር የማታጣባት፣ ከአለቶቿ ብረት የሚማስባት፣ ከተራሮቿ መዳብ የምቆፍርባት ምድር ናት፡፡ 10በየዕለቱ እስክትጠግብ ትበላለህ፣ ያህዌ አምላካችንን ስለሰጠህ ለም መሬት ታመሰግናለህ፡፡