Wed Jul 19 2017 12:25:46 GMT+0300 (Jordan Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-07-19 12:25:46 +03:00
parent 15c81048dd
commit 97ebc596c7
7 changed files with 8 additions and 0 deletions

1
01/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
17አድልኦ መፈፀም የለባችሁም፡፡ ድሆችንም ባለጸጎችንም በእኩል ማስተናገድ ይኖርባችኋል፡፡ ማንም ሰው ምን ያስባል ብላችሁ መጨነቅ የለባችሁም፣ ምክንያቱም ነገሮችን እግዚአብሔር ልታደርጉት እንደሚፈልገው ትወስናላችሁ፡፡ በጣም አስቸጋሪ ክርክር ቢገጥማችሁና ለመወሰን ቢከብዳችሁ እርሱን ወደ እኔ ታመጡታላችሁ፣ ያንን እኔ እወስናለሁ› 18 በዚያን ጊዜ እኔም ሌሎች ብዙ ነገሮችን ነገርኳችሁ፡፡›

1
01/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
19ከዚያ ልክ አምላካችን ያህዌ እንዳዘዘን፣ የሲና ተራራን ለቀን በዚያ በጣም አደገኛ በሆነ ታላቅ በረሃ በኩል ወደ ተራራማው ሀገር በሚወስደው መንገድ አሞራዊያን ወደሚኖሩበት ሀገር ሄድን፡፡ ወደ ቃዴስ በርኔም ደረስን፡፡

1
01/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
20ለአባቶቻችሁ እንዲህ አልኳቸው፡፡ ‹አሁን እኛ የአሞራዊያን ወገን ህዝቦች ወደሚኖሩበት ተራራማ ሀገር መጥተናል፡፡ ይህ አካባቢ አባቶቻችን ያመለኩት ያህዌ አምላካችን ለእኛ ከሚሰጠን ስፍራ ከፊሉ ነው፡፡ 21ያህዌ አምላካችን ይህን ምድር ለእኛ እየሰጠን እንደሆነ አስተውሉ፡፡ ስለዚህ እርሱ እንዳዘዘው ሂዱና ውረሷት፡፡ በፍጹም አትፍሩ፡፡›

2
01/22.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
ነገር ግን አባቶቻችሁ በሙሉ ወደ እኔ መጥተው፣ ‹እኛ ከመውጣታችን አስቀድሞ፣ በመጀመሪያ ምድሪቱን እንዲሰልሉ ጥቂት ሰዎችን ወደዚያ መላክ አለብን፣ ይህም ተመልሰው መጥተው ወደዚያ የሚያደርሰን የተሻለው መንገድ የትኛው እንደሆነና ከተሞቹ ምን አይነት እንደሆኑ ይነግሩን ዘንድ ነው፡፡› አሉ፡፡
23ያንን ማድረግ መልካም እንደሆነ አሰብኩ፣ ስለዚህም ከእያንዳንዱ ነገድ አንድ ሰው በድምሩ አስራ ሁለት ሰዎች መረጥኩ፡፡ 24ወደ ተራራማው አገር እስከ ኤሽኮል ሸለቆ ድረስ ሄደው፣ አካባቢውን ሁሉ ሰለሉ፡፡

1
01/25.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
በዚያ ካገኙት ከምድሪቱ ፍሬ ይዘው ለእኛ አመጡልን፡፡ ያህዌ አምላካችን የሰጠን ምድር በጣም መልካም እንደሆነች ነገሩን፡፡›

1
01/26.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
‹ነገር ግን አባቶቻችሁ ሄደው ምድሪቱን መውረስን ተቃወሙ፡፡ አምላካችን ያህዌ ያደርጉ ዘንድ ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ተቃወሙ፣ ወደ ምድሪቱ አንገባም አሉ፡፡ 27አባቶቻችሁ በድንኳኖቸቸው ተቀምጠው አጉረመረሙ፡፡ እንዲህም አሉ፣ ‹ያህዌ ጠልቶናል፡፡ የአሞራውያን ወገን ህዝቦች ያጠፉን ዘንድ እርሱ ከግብጽ ወደዚህ አምጥቶናል፡፡ 28ወደዚያ መሄድ አንፈልግም፡፡ ወደዚያ የላክናቸው ሰዎች በጣም ቅስማችንን ሰብረውታል፡፡ በዚያ የሚኖሩ ህዝቦች ከእኛ በጣም ጠንካሮችና ረጃጅሞች መሆናቸውን ነግረውናል፣ ደግሞም በከተሞቻቸው ዙሪያ በጣም ከፍ ያሉ ቅጽሮች እንዳሉ የላክናቸው ሰዎች ነግረውናል፡፡ የኤናቅ ዝርያ የሆነ ግዙፉንን ማየታቸውንም ነግረውናል፡፡'

1
01/29.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
29ከዚያ እኔ ለአባቶቻችሁ እንዲህ አልኳቸው ‹እነዚያን ሰዎች በፍጹም አትፍሯቸው! 30ያህዌ አምላካችን ቀድሟችሁ ይወጣል፣ እርሱ ስለ እናንተ ይዋጋል፣ በግብጽ ሲያደርግላችሁ እንዳያችሁት ልክ እንደዚያው ያደርግላችኋል 31ደግሞም በበረሃ ስትጓዙ እንዳደረገላችሁ ያደረግላችኋል፡፡ አንድ ሰው ልጁን እንደሚሸከም እዚህ እንዴት በሰላም እንዳመጣችሁ አይታችኋል፡፡›