am_zep_text_ulb/03/08.txt

1 line
358 B
Plaintext

\v 8 ስለዚህ ያህዌ እንዲህ ይላል፣ ‹‹እስከምፈርድበት ቀን ድረስ ጠብቁኝ፤ ምድሪቱ ሁሉ በቁጣዬ እሳት እንድትጠፋ አሕዛብን ለመሰብሰብ፣ መንግሥታትን ለማከማቸት፤ ቁጣዬንና ጽኑ መዓቴን እነርሱ ላይ ለማፍሰስ ወስኛለሁ፡፡