am_zep_text_ulb/01/12.txt

2 lines
505 B
Plaintext

\v 12 በዚያ ዘመን፣ ኢየሩሳሌምን በመብራት እፈትሻለሁ፤ ወይን ጠጅ የሚያዘወትሩንና በልባቸው፣ ‹‹ክፉም ሆነ መልካም ያህዌ ምንም አያደርግም›› የሚሉትን ሰዎች እቀጣለሁ፡፡››
\v 13 ሀብታቸው ይዘረፋል፤ ቤቶቻቸውም ይፈርሳሉ፤ ቤት ይሠራሉ፤ ሆኖም፣ አይኖሩበትም፤ ወይን ይተክላሉ የወይን ጠጁን ግን አይጠጡም፡፡