Wed May 24 2017 15:53:51 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
1a52e370cd
commit
d34aaeb4b9
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
8.ነገር ግን እንግዳ ተቀባይ፣ መልካምን የሚወድ፣ ጠንቃቃ፣ጻድቅ ፣መንፈሳዊና ራሱን የሚገዛ መሆን አለበት።
|
||||
9.በጤናማ ትምህርት ሌሎችን ለማበረታታት፣የሚቃወሙትን ለመገሠጽ እንዲችል እውነተኛውን ትምህር አጥብቆ መያዝ ይኖርበታል።
|
||||
\v 8 8.ነገር ግን እንግዳ ተቀባይ፣ መልካምን የሚወድ፣ ጠንቃቃ፣ጻድቅ ፣መንፈሳዊና ራሱን የሚገዛ መሆን አለበት።
|
||||
\v 9 9.በጤናማ ትምህርት ሌሎችን ለማበረታታት፣የሚቃወሙትን ለመገሠጽ እንዲችል እውነተኛውን ትምህር አጥብቆ መያዝ ይኖርበታል።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
10. ሥርዓት የሌላቸው በተለይም ከተገረዙት ወገን የሆኑ ብዙዎች አሉ። ቃላቸው ከንቱ ነው። ሰዎችን ያስታሉ፣በተሳሳተ መንገድም ይመራሉ።
|
||||
11. እነዚህን ዝም ማሰኘት ይገባል። ለነውረኛ ትርፍ ብለው ማስተማር የማይገባቸውን እያስተማሩ ፣መላ ቤተሰብን ያፈርሳሉ።
|
||||
\v 10 ሥርዓት የሌላቸው በተለይም ከተገረዙት ወገን የሆኑ ብዙዎች አሉ። ቃላቸው ከንቱ ነው። ሰዎችን ያስታሉ፣በተሳሳተ መንገድም ይመራሉ። \v 11 እነዚህን ዝም ማሰኘት ይገባል። ለነውረኛ ትርፍ ብለው ማስተማር የማይገባቸውን እያስተማሩ ፣መላ ቤተሰብን ያፈርሳሉ።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
12. ከነሱ ከራሳቸው ነብያት መካከል አንዱ ፣''የቀርጤስ ሰዎች ዘወትር ውሸተኞች፣ክፉና አደገኛ አውሬዎች፣ ሰነፍ ሆዳሞች ናቸው'' ብሏል፡፡
|
||||
13. ይህም አባባል ትክክል ነው፣ ስለዚህ ጤነኛ እምነት እንዲኖራቸው አጥብቀህ ገሥጻቸው ።
|
||||
\v 12 ከነሱ ከራሳቸው ነብያት መካከል አንዱ ፣''የቀርጤስ ሰዎች ዘወትር ውሸተኞች፣ክፉና አደገኛ አውሬዎች፣ ሰነፍ ሆዳሞች ናቸው'' ብሏል፡፡ \v 13 ይህም አባባል ትክክል ነው፣ ስለዚህ ጤነኛ እምነት እንዲኖራቸው አጥብቀህ ገሥጻቸው ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
14. ጊዜያቸውን በአይሁድ ተረትና፣ ከእውነት በራቁ ሰዎች ትዕዛዛት ላይ አያባክኑ።
|
||||
\v 14 ጊዜያቸውን በአይሁድ ተረትና፣ ከእውነት በራቁ ሰዎች ትዕዛዛት ላይ አያባክኑ።
|
|
@ -42,10 +42,10 @@
|
|||
"01-01",
|
||||
"01-04",
|
||||
"01-06",
|
||||
"01-08",
|
||||
"01-10",
|
||||
"01-12",
|
||||
"01-14",
|
||||
"01-15",
|
||||
"02-title",
|
||||
"02-01",
|
||||
"02-03",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue