Mon May 21 2018 13:31:28 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
b15bb56246
commit
ace0c7031e
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 10 10. እኔ የውዴ ነኝ፡የእርሱም ምኞት ወደ እኔ ነው። \v 11 11. ውዴ ሆይ ና! ወደ ገጠር እንሂድ፡ወደ መንደርም ገብተን በአንዱ ስፍራ እንደር።
|
||||
\v 10 እኔ የውዴ ነኝ፡የእርሱም ምኞት ወደ እኔ ነው። \v 11 ውዴ ሆይ ና! ወደ ገጠር እንሂድ፡ወደ መንደርም ገብተን በአንዱ ስፍራ እንደር።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 12 12. በማለዳ ወደ ወይኑ ተክል ቦታ ሄደን ወይኑ እንቡጥ አውጥቶ፥ አበባው ፈክቶ፥ ሮማኑ ደግሞ አብቦ እንደሆነ እንይ፡ በዚያም ፍቅሬን ገልጬልህ ደስ እንዲልህ አደርጋለሁ።
|
||||
\v 12 በማለዳ ወደ ወይኑ ተክል ቦታ ሄደን ወይኑ እንቡጥ አውጥቶ፥ አበባው ፈክቶ፥ ሮማኑ ደግሞ አብቦ እንደሆነ እንይ፡ በዚያም ፍቅሬን ገልጬልህ ደስ እንዲልህ አደርጋለሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 13 13.ትርንጎዎች ጣፋጭ መዓዛቸውን ሰጡ፡ሌሎችም ደስ የሚያሰኙ ፍራፍሬዎች በደጃችን ሞልተዋል። ውዴ ሆይ፡ ከእነዚህም ፍሬዎች ሁሉ የበሰሉትንና አዲስ የተቀተፉትን ለአንተ አስቀምጬልሃለሁ።
|
||||
\v 13 ትርንጎዎች ጣፋጭ መዓዛቸውን ሰጡ፡ ሌሎችም ደስ የሚያሰኙ ፍራፍሬዎች በደጃችን ሞልተዋል። ውዴ ሆይ፡ ከእነዚህም ፍሬዎች ሁሉ የበሰሉትንና አዲስ የተቀተፉትን ለአንተ አስቀምጬልሃለሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 8 \v 1 1. የእናቴን ጡት ጠብቶ ያደገ የራሴ ወንድም እንዳለኝ ሁላቸውም የሚያውቁትን ያህል ምነው መዋደዳችን ሁሉም ሰው ባወቀልኝ! እንደዚያ ቢሆን መንገድ ላይ አግኝቼ ስስምህ ማንም አይነቅፈኝም ነበር።
|
||||
\c 8 \v 1 የእናቴን ጡት ጠብቶ ያደገ የራሴ ወንድም እንዳለኝ ሁላቸውም የሚያውቁትን ያህል ምነው መዋደዳችን ሁሉም ሰው ባወቀልኝ! እንደዚያ ቢሆን መንገድ ላይ አግኝቼ ስስምህ ማንም አይነቅፈኝም ነበር።
|
|
@ -107,6 +107,11 @@
|
|||
"07-05",
|
||||
"07-07",
|
||||
"07-09",
|
||||
"07-10",
|
||||
"07-12",
|
||||
"07-13",
|
||||
"08-title",
|
||||
"08-01",
|
||||
"08-14"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue