am_rom_text_ulb/09/25.txt

1 line
335 B
Plaintext

\v 25 \v 26 በትንቢት ሆሴዕም ላይ «ህዝቤ ያልሆነውን ህዝቤ ብዬ ያልተወደደችውንም የተወደደች ብዬ እጠራለሁ። 'ህዝቤ አይደላችሁም በተባሉበት በዚያው ቦታ ' የህያው እግዚአብሔር ልጆች' ይባላሉ» እንደሚለው ነው።