am_rom_text_ulb/04/23.txt

1 line
392 B
Plaintext

\v 23 \v 24 \v 25 ተቆጠረለት የባለው ለእርሱ ጥቅም ብቻ የተጻፈ አይደለም። ጌታችን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ለምናምን ለእኛም ደግሞ ይቆጠርልን ዘንድ ተጽፏል። እርሱም ስለ መተላለፋችን ተላልፎ የተሰጠውና እኛን ለማጽደቅ ከሙታን የተነሣው ነው።