am_rev_text_ulb/03/12.txt

1 line
510 B
Plaintext

12 ድል ለሚነሳው በአምላኬ ቤተ መቅደስ ውስጥ ዐምድ አደርገዋለሁ፤ከዚያም ከቶ አይወጣም። በእርሱም ላይ የአምላኬን ስም፥የአምላኬን ከተማ ስም ይኽውም ከአምላኬ ዘንድ ከሰማይ የምትርድዋ የአዲሲቷን አየሩሳሌም ስም እና የእኔን አዲስ ስም እጽፋለሁ። 13 መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚናገረውን ጆሮ ያለው ይስማ።>