\v 18 \v 19 18 «በትያጥሮን ላለው ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፤<እነዚህ የእሳት ነበልባል የመሰሉ ዓይኖችና በእሳት እንደ ናስ ያሉ እግሮች ያሉት የእግዚአብሔር ልጅ ቃሎች ናቸው፤እርሱም እንዲህ ይላል፤19''' ሥራህን አውቃለሁ፤ ፍቅርህንና እምነትህን፥ አገልግሎትህንና በትዕግሥት መጽናትህን፥በቅርብ የሠራኽ ሥራ በመጀመሪያ ካደረግኽው እንደሚበልጥም አውቃለሁ።