am_rev_text_ulb/02/10.txt

1 line
551 B
Plaintext

\v 10 \v 11 10 ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ፤እነሆ፤ ትፈተኑ ዘንድ ዲያብሎስ ከእናንተ እንዳንዶቻችሁን ወደ ወኅኒ ይጥላችኋል፤ለአስር ቀንም መከራ ትቀበላላችሁ። እስከ ሞት ድረስም ታማኝ ሁን፤እኔም የሕይወትን አክሊል እሰጥሀለሁ። 11 ጆሮ ካለህም መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚናገረውን ስማ። ድል የሚነሳም በሁለተኛው ሞት አይጎዳም።>