Thu Aug 25 2016 14:16:08 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-25 14:16:08 +03:00
parent f84a4debda
commit e6723f5a81
2 changed files with 3 additions and 0 deletions

1
22/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 18 የዚህን መጽሐፍ ትንቢት ለሚሰሙ ሁሉ እኔ እመሰክራለሁ፣ ማንም ትንቢቱ ላይ ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል። \v 19 ማንም ከዚህ መጽሐፍ ትንቢት ቢያጎድል እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ ከተጻፈው የሕይወት ዛፍና ቅድስት ከተማ ዕድሉን ያጎልበታል።

2
22/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 20 ለእነዚህ ነገሮች የሚመሰክር እርሱ፣”አዎን! ቶሎ እመጣለሁ” አሜን! ጌታ ኢየሱስ ሆይ ና! ይላል።
\v 21 የጌታ ኢየሱስ ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን