diff --git a/14/19.txt b/14/19.txt index 6856ce4..ada8a6c 100644 --- a/14/19.txt +++ b/14/19.txt @@ -1 +1 @@ -19 መልዓኩም ማጭዱን ወደ ምድር ሰደደው፤ የምድርንም ወይን ዘለላ ቆረጠ ፤ወደ ታላቁ ወደ እግዚአብሔር የቁጣ ወይን መጭመቂያ ውስጥ ጣለው።20 ከከተማው ውጭ ባለው በወይን መጥመቂያም ተጨመቀ ከመጭመቂያውም እስከ ፈረስ ልጋም ወደ ላይ ከፍ ያለና 300 ኪሎ ሜትር የሚደርስ ደም ወጥቶ ፈሰሰ። \ No newline at end of file +\v 19 መልዓኩም ማጭዱን ወደ ምድር ሰደደው፤ የምድርንም ወይን ዘለላ ቆረጠ፤ ወደ ታላቁ ወደ እግዚአብሔር የቁጣ ወይን መጭመቂያ ውስጥ ጣለው። \v 20 ከከተማው ውጭ ባለው በወይን መጥመቂያም ተጨመቀ ከመጭመቂያውም እስከ ፈረስ ልጋም ወደ ላይ ከፍ ያለና 300 ኪሎ ሜትር የሚደርስ ደም ወጥቶ ፈሰሰ። \ No newline at end of file diff --git a/15/01.txt b/15/01.txt index e3c3b1e..2a0cc12 100644 --- a/15/01.txt +++ b/15/01.txt @@ -1 +1 @@ -1 ከዚህም በኃላ ታላቅና ድንቅ ምልክት በሰማይ አየሁ፤የእግዚአብሔር ቁጣ የሚፈጽምባቸው የመጨረሻዎቹን ሰባት መቅሰፍት የያዙትን ሰባት መላዕክት አየሁ \ No newline at end of file +\c 15 \v 1 ከዚህም በኃላ ታላቅና ድንቅ ምልክት በሰማይ አየሁ፤ የእግዚአብሔር ቁጣ የሚፈጽምባቸው የመጨረሻዎቹን ሰባት መቅሰፍት የያዙትን ሰባት መላዕክት አየሁ \ No newline at end of file diff --git a/15/02.txt b/15/02.txt index 0bf6885..0742a6e 100644 --- a/15/02.txt +++ b/15/02.txt @@ -1 +1 @@ -2 እኔም እሳት የተቀላቀለበት የሚመስል የመስተዋት ባህር አየሁ፤አውሬውንና የአውሬውን ምስል የስሙንም ቁጥር ድል የነሱትን በባህሩ አጥገብ ቆመው ነበር።እግዚአብሔር የሰጣቸውንም በገና ይዘው ነበር። \ No newline at end of file +\v 2 እኔም እሳት የተቀላቀለበት የሚመስል የመስተዋት ባህር አየሁ፤ አውሬውንና የአውሬውን ምስል የስሙንም ቁጥር ድል የነሱትን በባህሩ አጥገብ ቆመው ነበር። እግዚአብሔር የሰጣቸውንም በገና ይዘው ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/15/03.txt b/15/03.txt index 36a79d3..fd4473c 100644 --- a/15/03.txt +++ b/15/03.txt @@ -1 +1 @@ -3 እነርሱም የእግዚአብሔር አገልጋይ የሙሴን መዝሙርና የበጉን መዝሙር እንዲህ እያሉ ይዘምሩ ነበር«ሁሉን የምትችል ጌታ አምላክ ሆይ ስራህ ታላቅና አስደናቂ ነው። የእዝቦች ንጉስ ሆይ መንገድህ ትክክልና እውነት ነው።4ጌታ ሆይ አንተን የማይፈራና ስምህንም የማያከብር ማን ነው? ምክንያቱም አንተ ብቻ ቅዱስ ነህ የጽድቅ ስራህ ስለተገለጠ ሕዝቦች ሁሉ መጥተው በፊትህ ይሰግዳሉ።» \ No newline at end of file +\v 3 እነርሱም የእግዚአብሔር አገልጋይ የሙሴን መዝሙርና የበጉን መዝሙር እንዲህ እያሉ ይዘምሩ ነበር «ሁሉን የምትችል ጌታ አምላክ ሆይ ስራህ ታላቅና አስደናቂ ነው። የእዝቦች ንጉስ ሆይ መንገድህ ትክክልና እውነት ነው። \v 4 ጌታ ሆይ አንተን የማይፈራና ስምህንም የማያከብር ማን ነው? ምክንያቱም አንተ ብቻ ቅዱስ ነህ የጽድቅ ስራህ ስለተገለጠ ሕዝቦች ሁሉ መጥተው በፊትህ ይሰግዳሉ።» \ No newline at end of file diff --git a/15/05.txt b/15/05.txt index d66583e..c27d061 100644 --- a/15/05.txt +++ b/15/05.txt @@ -1 +1 @@ -5 ከዚህም በኃላ አየሁ እነሆ የምስክር ድንካን የሆንው ቅድስተ ቅዱሳን በሰማይ ተከፈተ።6 ከቅድስተ ቅዱሳንም ሰባቱን መቅሰፍቶች የያዙት ሰባት መላዕክት ወጡ፤ የሚያንጸባርቅ ነጭ ልብስ ለብሰው ነበር።ደረታቸውንም በወርቅ መታጥቂያ ታጥቀው ነበር። \ No newline at end of file +\v 5 ከዚህም በኃላ አየሁ እነሆ የምስክር ድንካን የሆንው ቅድስተ ቅዱሳን በሰማይ ተከፈተ። \v 6 ከቅድስተ ቅዱሳንም ሰባቱን መቅሰፍቶች የያዙት ሰባት መላዕክት ወጡ፤ የሚያንጸባርቅ ነጭ ልብስ ለብሰው ነበር። ደረታቸውንም በወርቅ መታጥቂያ ታጥቀው ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index c70775b..42d2cd8 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -169,12 +169,12 @@ "14-13", "14-14", "14-17", + "14-19", "15-title", "15-01", "15-02", "15-03", "15-05", - "15-07", "16-title", "16-01", "16-02",