Thu Aug 25 2016 13:27:31 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-25 13:27:32 +03:00
parent 90914601d2
commit 4f9bb795d6
3 changed files with 5 additions and 1 deletions

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 9 \v 10 ከእርሷ ጋር ያመነዘሩና ቅጥ ያጣ ሕይወት የኖሩ፣ የቃጠሎዋ ጭስ ሲወጣ ሲያዩ ስለ እርሷ እየጮኹ ያለቅሳሉ። ሥቃይዋንም በመፍራት በሩቅ ቆመው፣
\v 9 ከእርሷ ጋር ያመነዘሩና ቅጥ ያጣ ሕይወት የኖሩ፣ የቃጠሎዋ ጭስ ሲወጣ ሲያዩ ስለ እርሷ እየጮኹ ያለቅሳሉ። \v 10 ሥቃይዋንም በመፍራት በሩቅ ቆመው፣
“ታላቂቱ ከተማ፣ አንቺ ብርቱ ከተማ
በአንድ ሰዓት ውስጥ ቅጣትሽ መጥቷልና ወዮልሽ ወዮልሽ” ይላሉ።

1
18/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 11 ከእንግዲህ ሸቀጧን የሚገዛ ስለማይኖር የምድር ነጋዴዎች ለእርሷ ያለቅሳሉ፤ ያዝኑላታል፤ \v 12 ሸቀጦችዋ ወርቅ፣ ብር፣ የከበረ ድንጋይ፣ ዕንቁ፣ ቀጭን ልብስ፣ ሐምራዊ ጨርቅ፣ ሐር ጨርቅ፣ ቀይ ጨርቅ፣ ማንኛውም ዓይነት ጣፋጭ ሽታ ያለው እንጨት፣ ማንኛውም ከዝሆን ጥርስ የተሠራ ዕቃ፣ ማንኛውም ከከበረ ድንጋይ የተሠራ ዕቃ፣ ነሐስ፣ ብረት፣ እብነ በረድ \v 13 ቀረፋ፣ ቅመም፣ የሚሸር እንጨት፣ ከርቤ፣ ዕጣን፣ ወይን ጠጅ፣ ዘይት፣ንጹሕ ዱቄት፣ ስንዴ፣ ከብቶች፣ በጎች፣ ፈረሶችና ሰረገሎች ባሪያዎችና የሰዎች ነፍሶች ናቸው።

3
18/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 14 አጥብቀሽ የተመኘሻቸው ነገሮች ከአንቺ አምልጠዋል።
ምቾትና ውበትሽ ጠፍተዋል
ከእንግዲህም አይገኙም።